“የእመቤታችን ትንሣኤና ዕርገት”
“የእመቤታችን ትንሣኤና ዕርገት” እንኳን ለእመቤታችን ለቅድስት ድንግል ማርያም የትንሣኤና ዕርገት በዓል አደረሳችሁ፡፡ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም በዚህ ምድር የኖረችው ስልሣ አራት ዓመት ነው፡፡ ያረፈችው ጥር 21 ቀን ነው፤ሊቁ ቅዱስ ያሬድ በመደነቅ “ሞትሰ ለመዋቲ ይደሉ፣ ሞታ ለማርያም የዐጽብ ለኵሉ” (ድጓ ዘአስተርእዮ ማርያም) በማለት ስለእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ዕረፍት ገልጿል። ጥር 21 ቀን ጌታችን እልፍ አዕላፋት መላእክትን […]