ኒቆዲሞስን ተመልከቱ
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን « ኒቆዲሞስን ተመልከቱ» /በቀሲስ አዳነ ገቢ/ መጽሐፍ ቅዱስ በሕይወት አብነታቸው ምሳሌ የሚሆኑንን እንድንመለከታቸው ፤ከፍ ሲልም እንድንመስላቸው ያስተምረናል፡፡ ቅዱስ ጳውሎስ በፊል 3፥17 « እኛ እንደምሳሌ እንደምንሆንላችሁ እንዲሁ የሚመላለሱትን ተመልከቱ።» እንዳለ በዚህች አጭር መልእክት ለክርስቲያኖች ታላቅ አብነት የሚሆን ከጥንካሬውም ከድክመቱም የምንማርበት ኒቆዲሞስን እንመለከታለን። የምናስተውልበትን አእምሮ ለሁላችን ያድለን አሜን፡፡ ኒቆዲሞስ […]