“ኢየሱስም ከገሊላ ናዝሬት መጥቶ በዮሐንስ እጅ በዮርዳኖስ ተጠመቀ፡፡” ማር 1÷9
“ኢየሱስም ከገሊላ ናዝሬት መጥቶ በዮሐንስ እጅ በዮርዳኖስ ተጠመቀ፡፡” ማር 1÷9 ክብር ምስጋና ይግባውና ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከእመቤታችን ከቅድሰት ድንግል ማርያም በኅቱም ድንግልና ተጸንሶ በኅቱም ድንግልና ተወልዶ በተወለደ 40 ቀኑ ዕጉለ ርግብ ዘውገ ማዕነቅ ይዞ ወደ ቤተ መቅደስ በመግባት፣በዓመት ሦስት ጊዜ ለበዓል ኢየሩሳሌም በመውጣት ሕግ መጽሐፋዊን ሕግ ጠባያዊን እየፈጸመ “በበህቅ ልህቀ እንዘ ይትኤዘዝ ለአዝመድሁ እንተ […]