“ጻድቃን ወደ ጌታቸው ሄዱ እንጂ አልሞቱም” ቅዱስ ያሬድ
“ጻድቃንሰ ኢሞቱ ኀበ እግዚኦሙ ነገዱ”“ጻድቃን ወደ ጌታቸው ሄዱ እንጂ አልሞቱም” ቅዱስ ያሬድ በ መ/ር ሃፍታሙ ኣባዲ ከአባታቸው ጸጋ ዘአብ ከእናታቸው እግዚእ ኀረያ በስእለት የተወlዱት ጻድቁ አባታችን አቡነ ተክለ ሃይማኖት ከሕጻንነታቸው ጀምሮ ድንቅ ተአምራትን እያደረጉ ዕውቀትንና ኃይልን ተመልተው በመንፈስ ቅዱስ የጸኑ ቅዱስ አባት ናቸው። ዲቁና ይሾሙ ዘንድ ወደ ጳጳስ በተወሰዱ ጊዜ “ይህ ልጅ የተመረጠ ዕቃ ይሆናል” […]