የማኅበረ ቅዱሳን ካናዳ ማእከል 20ኛ ጠቅላላ ጉባኤ አካሄደ።
የማኅበረ ቅዱሳን ካናዳ ማእከል 20ኛ ጠቅላላ ጉባኤ አካሄደ። ማኀበረ ቅዱሳን ካናዳ ማእከል 20ኛ ዓመት የምሥረታ እና ጠቅላላ ጉባኤ መርሐ ግብር ከሐምሌ 26-28/2016 ዓ.ም በካልጋሪ አልበርታ ሐመረ ኖኅ ቅድስት ኪዳነ ምሕረት ቤተ ክርስቲያን ብፁዕ አቡነ መቃርዮስ የምዕራብ ካናዳ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል፣የሀገረ ስብከቱ ጸሐፊና የደብረ ምሕረት መድኃኔ ዓለም ወቅዱስ ሚካኤል አስተዳዳሪ መልአከ ሳህል ቀሲስ […]