የማኅበረ ቅዱሳን ካናዳ ማእከል 20ኛ ጠቅላላ ጉባኤ አካሄደ።
/in ዜና /by Haymanot Tekaየማኅበረ ቅዱሳን ካናዳ ማእከል 20ኛ ጠቅላላ ጉባኤ አካሄደ። ማኀበረ ቅዱሳን ካናዳ ማእከል 20ኛ ዓመት የምሥረታ እና ጠቅላላ ጉባኤ መርሐ ግብር ከሐምሌ 26-28/2016 ዓ.ም በካልጋሪ አልበርታ ሐመረ ኖኅ ቅድስት ኪዳነ ምሕረት ቤተ ክርስቲያን ብፁዕ አቡነ መቃርዮስ የምዕራብ ካናዳ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል፣የሀገረ ስብከቱ ጸሐፊና የደብረ ምሕረት መድኃኔ ዓለም ወቅዱስ ሚካኤል አስተዳዳሪ መልአከ ሳህል ቀሲስ […]
ማኅበረ ቅዱሳን ካናዳ ማእከል የኦታዋ ንዑስ ማእከል በኪንግስተን ቅዱስ ሚናስ ኮፕቲክ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ጉባኤ አካሄደ።
/in ዜና /by Haymanot Tekaበኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በምስራቅ ካናዳ ሀገረ ስብከት ስር የምትገኛው የደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን በኪንግስተን ቅዱስ ሚናስ ኮፕቲክ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ጉባኤ አካሄደ። በቤተ ክርስቲያኒቱ አስተባባሪነት ከኢትዮጵያ የመጡት ቀሲስ ዶ/ር ደረጀን በተገኙበት በኪንግስተን የሚገኙ ምዕመናን ለማትጋትና በመንፈሳዊ ሕይወታቸው እንዲበረቱ ለማድረግ፤የኦታዋ ምዕመናንን በማስተባበር ጉዟቸውን ወደ ኪንግስተን በማድረግ በኪንግስተን ካሉ ምዕመናን ጋር በቅዱስ ሚናስ […]
የቶሮንቶ ንዑስ ማእከል በኮፕቲክ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ልዩ የሕይወት ጉዞ መርሐ ግብር አካሄደ፡፡
/in ማኅበረ ቅዱሳን ካናዳ ማእከል የኦታዋ ንዑስ ማእከል በኪንግስተን ቅዱስ ሚናስ ኮፕቲክ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ጉባኤ አካሄደ።, ዜና /by Haymanot Tekaየቶሮንቶ ንዑስ ማእከል በኮፕቲክ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ልዩ የሕይወት ጉዞ መርሐ ግብር አካሄደ፡፡ በኢ/ኦ/ተ/ቤተ ክርስቲያን በሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ማኅበረ ቅዱሳን ካናዳ ማእከል በቶሮንቶ ንዑስ ማእከል አዘጋጅነት መነሻውን ከቶሮንቶ ደብረ ገነት አቡነ ተክለ ሃይማኖት አድርጎ ወደ ብራምፕተን ቅዱስ ሚካኤል እና ቅዱስ ተክላ ኮፕቲክ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን የሕይወት ጉዞ በማድረግ፤ጉዞው ተተኪ ትውልድን ከማነጽና የጋራ ትስስርን ከማጠናከር አንጻር […]
አምናለሁ አትቀሪም
/in ልዩ ልዩ /by Haymanot Tekaአምናለሁ አትቀሪም /በ ሃይማኖት ተካ/ የታደለ ድንጋይ በአምላክ ተቀድሶ ታቦት ያሳድራል፤ስሙ ተቀይሮ እየተሳለምነው ከብሮ ያስከብራል፤የረገጥነው አፈር የተደገፍነው ግንድ ልጅሽ ከወደደ፤ዘግነን ተቀብተን ቆርጠንም አጭሰን መዳኛ ይሆናልእሱ ከፈቀደ:: ርግበ ጸዓዳ ሀገረ ክርስቶስ ቤተ ሃይማኖቴ፤የመማጸኛዬ ቃልና ቀለሜ የምታረቅብሽ ርቱዕ አንደበቴ::ነያ ሠናይት ጎትተሽ ውሰጂኝ አቅርቢኝ ከደጁነያ ዕፀ ሕይወት ከበሩ አዝልቂኝ አስዳሺኝ በእጁ::እንደተራራቁት እንደኒያ ድንጋዮች እንደታነጹብሽ፤እጠብቅሻለሁ አንድ እስክታደርጊኝ አማልደሽ ከልጅሽ::አምናለሁ […]
‹‹እንደተናገረ ተነሥቷልና በዚህ የለም›› (ማቴ. ፳፰፥፮)
/in ልዩ ልዩ /by Haymanot Tekaእንኳን ለበዓለ ትንሣኤ አደረሳችሁ! ክርስቶስ ተንሥአ እሙታን ክርስቶስ ከሙታን ተነሣ በዐቢይ ኃይል ወሥልጣን በታላቅ ኃይልና ሥልጣን […]
ሆሳዕና
/in ልዩ ልዩ /by Haymanot Tekaየቫንኮቨር ንዑስ ማእከል በገዳመ ቅዱሳን ሐዊረ ሕይወት አካሄደ፡፡
/in ዜና /by Haymanot Tekaየቫንኮቨር ንዑስ ማእከል በገዳመ ቅዱሳን ሐዊረ ሕይወት አካሄደ፡፡ <><><>+<><><><>+<><><>+<><><>+<><> የቫንኮቨር ንዑስ ማእከል በገዳመ ቅዱሳን (All saints orthodox Monastery) ሐዊረ ሕይወት አካሄደ፡፡ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በሰ/ት/ቤቶች ማ/መምሪያ ማኅበረ ቅዱሳን በካናዳ ማእከል የቫንኮቨር ንዑስ ማእከል በገዳመ ቅዱሳን (All saints orthodox Monastery) የሐዊረ ሕይወት/የሕይወት ጉዞ/ መርሐ ግብር አካሄደ ፡፡ በዕለቱ ከ180 ምዕመናን በላይ በጉዞው ተሳትፈዋል፡፡ በሐዊረ […]
ማስታወቂያ
30ኛ የምሥረታ ዓመት
/in ማስታወቂያ /by Haymanot Teka
በቀን $1 ለቤተክርስቲያን
/in ማስታወቂያ /by Haymanot Teka