‹‹እንደተናገረ ተነሥቷልና በዚህ የለም›› (ማቴ. ፳፰፥፮)
እንኳን ለበዓለ ትንሣኤ አደረሳችሁ! ክርስቶስ ተንሥአ እሙታን ክርስቶስ ከሙታን ተነሣ በዐቢይ ኃይል ወሥልጣን በታላቅ ኃይልና ሥልጣን […]
This author has yet to write their bio.Meanwhile lets just say that we are proud Haymanot Teka contributed a whooping 43 entries.
እንኳን ለበዓለ ትንሣኤ አደረሳችሁ! ክርስቶስ ተንሥአ እሙታን ክርስቶስ ከሙታን ተነሣ በዐቢይ ኃይል ወሥልጣን በታላቅ ኃይልና ሥልጣን […]
የቫንኮቨር ንዑስ ማእከል በገዳመ ቅዱሳን ሐዊረ ሕይወት አካሄደ፡፡ <><><>+<><><><>+<><><>+<><><>+<><> የቫንኮቨር ንዑስ ማእከል በገዳመ ቅዱሳን (All saints orthodox Monastery) ሐዊረ ሕይወት አካሄደ፡፡ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በሰ/ት/ቤቶች ማ/መምሪያ ማኅበረ ቅዱሳን በካናዳ ማእከል የቫንኮቨር ንዑስ ማእከል በገዳመ ቅዱሳን (All saints orthodox Monastery) የሐዊረ ሕይወት/የሕይወት ጉዞ/ መርሐ ግብር አካሄደ ፡፡ በዕለቱ ከ180 ምዕመናን በላይ በጉዞው ተሳትፈዋል፡፡ በሐዊረ […]
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን « ኒቆዲሞስን ተመልከቱ» /በቀሲስ አዳነ ገቢ/ መጽሐፍ ቅዱስ በሕይወት አብነታቸው ምሳሌ የሚሆኑንን እንድንመለከታቸው ፤ከፍ ሲልም እንድንመስላቸው ያስተምረናል፡፡ ቅዱስ ጳውሎስ በፊል 3፥17 « እኛ እንደምሳሌ እንደምንሆንላችሁ እንዲሁ የሚመላለሱትን ተመልከቱ።» እንዳለ በዚህች አጭር መልእክት ለክርስቲያኖች ታላቅ አብነት የሚሆን ከጥንካሬውም ከድክመቱም የምንማርበት ኒቆዲሞስን እንመለከታለን። የምናስተውልበትን አእምሮ ለሁላችን ያድለን አሜን፡፡ ኒቆዲሞስ […]