“ለኢትዮጵያ ሰዎች ምግባቸውን ሰጠሃቸው፡፡” መዝ 73፡14
“ለኢትዮጵያ ሰዎች ምግባቸውን ሰጠሃቸው፡፡” መዝ 73፡14 ኢትዮጵያዊው ሊቅ፣ማኅሌታይና የዜማ ደራሲ ቅዱስ ያሬድ ግንቦት 11 የተሠወረበት ቀን ነው፡፡ ኢትዮጵያውያን የመላእክትን ምግብ /ምስጋና/ እንደበሉ ቅዱስ ዳዊት ሲገልጽ “ለኢትዮጵያ ሰዎች ምግባቸውን ሰጠሃቸው” ብሏል ምግብ የተባለም ምስጋና ነው፡፡ ኢትዮጵያ ይህን ምግብ የተባለ የመላእክትን ምስጋና በሊቁ ቅዱስ ያሬድ አማካኝነት አግኝታለች፡፡ ቅዱስ ያሬድ ከአባቱ ከአብዩድ/ይስሐቅ/ ከእናቱ ከክርስቲና/ታውክልያ/ በ505 ዓ.ም ሚያዚያ 5 […]