Entries by

… ከባለፈው የቀጠለ… የሰሙነ ሕማማት ዕለታት ስያሜ (ከኀሙስ – ቅዳሜ)

“ሐዋርያቲሁ ከበበ፥እግረ አርዳኢሁ ሐፀበ፤ኮኖሙ አበ ወእመ፤ወመሀሮሙ ጥበበ” ኀሙስ የሰሙነ ሕማማት ዕለተ ኀሙስ ስያሜ ጸሎተ ኀሙስ፣ የሕጽበተ እግር ቀን፣ የምሥጢር ቀን፣አረንጓዴው ኀሙስ፣ትዕዛዘ ኀሙስ፣ የሐዲስ ኪዳን ኀሙስ፥ የነጻነት ኀሙስ ይባላል። ጸሎተ ኀሙስ ፡- ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስን ጸሐፍት ፈሪሳውያን የአይሁድ ሊቀ ካህናት መጥተው እስኪይዙት ድረስ በጌቴ ሴማኒ በአትክልቱ ስፍራ ሌሊቱን ሲጸልይ ያደረበት ዕለት ነውና ጸሎተ ኀሙስ ይባላል። (ማቴ […]

የሰሙነ ሕማማት (የዕለታት ስያሜ) (ከሰኞ – ረቡዕ)

“እንበለ ደዌ ወሕማም እንበለ ፃማ ወድካም አመ ከመ ዮም ያብጽሐነ ያብጽሕክሙ እግዚአብሔር በፍስሐ ወበሰላም” ከሆሣዕና ዋዜማ ጀምሮ እስከ ትንሣኤ ያለው ሳምንት ሰሙነ ሕማማት ይባላል፡፡ እግዚአብሔር ወልድ የሰውን ልጅ ለማዳን ከእመቤታችን ከቅድስት ድንግል ማርያም ከሥጋዋ ሥጋ ከነፍሷ ነፍስ ነስቶ ተወልዶ በፈቃዱ መከራ መስቀልን እንደተቀበለ “እርሱ በእውነት ደዌያችንን ተቀበለ፤ ሕማማችንንም ተሸከመ፡፡›› (ኢሳ.53፥4‐6) በማለት ነቢዩ ኢሳይያስ የክርስቶስን ነገረ […]

ካናዳ ማእከል 21ኛ ጠቅላላ ጉባኤውን በኦታዋ ደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን እያከናወነ ይገኛል፡፡

በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ በሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መመሪያ ማኅበረ ቅዱሳን የካናዳ ማእከል 21ኛ ጠቅላላ ጉባኤ በኦታዋ ደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን በአካልና በበይነ መረብ ከሐምሌ 25/2017 ዓ.ም ጀምሮ ጉባኤውን እያከናወነ ይገኛል። በጉባኤው የአብያተ ክርስቲያናት አስተዳዳሪዎች ፣አባቶች ካህናት፣ የማኅበሩ አባላት፣ አጋርና ደጋፊ አባላት እንዲሁም የተሳታፊ ልጆች፣ ወጣቶች በብዙ የተገኙበት ሲሆን ከጠቅላላ ጉባኤው በተጨማሪ በልዩ ሁኔታ ለወጣቶችና ለሕጻናት ለብቻ […]