… ከባለፈው የቀጠለ… የሰሙነ ሕማማት ዕለታት ስያሜ (ከኀሙስ – ቅዳሜ)
“ሐዋርያቲሁ ከበበ፥እግረ አርዳኢሁ ሐፀበ፤ኮኖሙ አበ ወእመ፤ወመሀሮሙ ጥበበ” ኀሙስ የሰሙነ ሕማማት ዕለተ ኀሙስ ስያሜ ጸሎተ ኀሙስ፣ የሕጽበተ እግር ቀን፣ የምሥጢር ቀን፣አረንጓዴው ኀሙስ፣ትዕዛዘ ኀሙስ፣ የሐዲስ ኪዳን ኀሙስ፥ የነጻነት ኀሙስ ይባላል። ጸሎተ ኀሙስ ፡- ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስን ጸሐፍት ፈሪሳውያን የአይሁድ ሊቀ ካህናት መጥተው እስኪይዙት ድረስ በጌቴ ሴማኒ በአትክልቱ ስፍራ ሌሊቱን ሲጸልይ ያደረበት ዕለት ነውና ጸሎተ ኀሙስ ይባላል። (ማቴ […]
